ስለ እኛ
መነሻ
ፍቅር ደብረብርሃን የማህበረሰብ ልማት ማህበር ነሐሴ 8/2011 ዓ/ም 12 በጎ ፈቃደኞች ተሰባስበው የመሰረቱት ሲሆን እውቅና ያገኘው ግንቦት 5/2012 አ/ም ነው።
ነው። በአሜሪካ የሚገኘው “የደብረብርሃን ልጆች ህብረት የማህበረሰብ ልማት ማህበር” ከማህበራችን “ፍቅር ደብረብርሃን የማህበረሰብ ልማት ማህበር” ጋር በመናበብ በየአመቱ በሚወጡ እቅዶች ተግባራትን በጋራ እየመራን እንገኛለን።
አባላት
ሰሎሞን አየለ
የማህበሩ ም/ፕሬዘዳንት
አይናለም አሰፋ
የማህበሩ ገንዘብ ያዥ
ዶ/ር ካሳሁን በቀለ
የማህበሩ ፕሬዘዳንት